ይህ ውል አንድ ሠራተኛ በስራው ቦታ ላይ እያለ በስራ ጊዜና ከስራው ጋር በተያያዘ ምክንያት በሚደርስበት አደጋ ምክንያት ወይም በስራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ለሚደርስበት የአካል ጉዳት ወይም ሞት የመድን ሽፋን ይሰጣል፡፡
|
| የጉዳት ካሣን በፍጥነት ለመክፈል መሟላት ከሚገባቸው ማስረጃዎችና ቅድመ ሁኔታዎች መሀከል፣ |
- በአግባቡ የተሞላ የአደጋ ማስታወቂያ ቅፅ
- የህክምና ፈቃድ ማስረጃ
- የቋሚ የአካል ጉዳተኝነት ማስረጃ ተሟልቶ መቅረብ አለባቸው፡፡
|
| የሞት አደጋ በሚደርስበት ጊዜ ደግሞ በተጨማሪ |
- የፖሊስ ሪፖርት
- የሬሳ ምርመራ ሰርተፊኬት
- ከፍርድ ቤት የተሰጠ የወራሽነት ማስረጃ ተሟልተው መቅረብ አለባቸው፡፡
|
|
Provides cover for any worker in the insured's immediate service engaged at work suffering death or bodily injury by accident or occupational diseases occurring at the place of work & during the time of work and in connection with his employment.
|